ቦርዱ የቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የ6 ወራት አፈጻጸምን ገመገመ፡፡ ****ጥር 30/2017*****
ቦርዱ የቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የ6 ወራት አፈጻጸምን ገመገመ፡፡ ****ጥር 30/2017***** በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የበጀት ዓመቱን የ6 ወራት...
View Details
በዓለምአቀፍ ብየዳ ስልጠና ከዚህ ቀደም በቂ እድል ያላገኙትን ክልሎች ማዕከል ያደረገ ስልጠና መሰጠት ጀመረ፡፡ *****************ጥር 20/2017********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ ማምረት እና የብየዳ ልህቀት ማዕከል በሦስተኛ ዙር ዓለምአቀፍ ብየዳ ከስድስት ክልሎች የተውጣጡ ሙያተኞችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ የሥራና ክህሎት...
View Details
የኢንስቲትዩቱ 14ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር በሁለት የጥናት ስራዎች ላይ ተመስርቶ ተካሄደ፡፡ ************ጥር 14/2017*******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት 14ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር በኤሌክትሪክ መኪና ቴክኖሎጂ እና በመጪው ዘመን የሰለጠነ የሰው ሀይል የገበያ ፍላጎት ላይ...
View Details
የኢንስቲትዩቱ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች የኢንስቲትዩቱን አዳዲስ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ጎበኙ። ******ጥር 09/017ዓ.ም****
የኢንስቲዩቱ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ዛሬ የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት አፈጻጸም ከገመገሙ በኋላ በተቋሙ የውስጥ አቅም እየተከናወኑ ያሉ ልማታዊ ፕሮጀክቶች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ጉብኝቱን...
View Details
የኢንስቲትዩቱ የስልጠና እና አቅም ግንባታ ዘርፍ የ2017 የበጀት ዓመቱ የ6ወራት እቅድ አፈጻጸም ተገመገመ። የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የስልጠናና አቅም ግንባታ ም/ዋና ዳይሬክተር ሐፍቶም ገ/እግዚአብሔር (ረ/ፕሮፌሰር) የበጀት ዓመቱን የስልጠና ስራዎች ገምግመዋል።
በግምገማውም ዓመተ-ልህቀት ፪ ተብሎ በተሰየመው 2017 የሥልጠና ጥራትን ለማስጠበቅ እና በዚህም ልህቀት ለማምጣት የተሰሩ ስራዎች ተዳስሰዋል። ስልጠናዎች ይበልጥ ተግባር ተኮር እንዲሆን በተቀመጠው...
View Details
ኢንስቲትዩቱ ሠርቶ ያጠናቀቃቸውን የአቅመደካሞች ቤቶች ለተጠቃሚዎች አስረከበ። ********ታህሳስ 28/2017******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በየካ ክፍለከተማ ወረዳ 09 የሚገኙ የአቅመደካማ ቤቶችን ሰርቶ በማጠናቀቅ በዛሬው ዕለት ለተጠቃሚዎች አስረክቧል። ለበአል መዋያ ስጦታም አበርክቷል። በርክክቡ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል የሚሆን ‹‹የ21ኛው ክፍለዘመን ማህበረሰብ አቀፍ ትምህርት ቤት›› መገንባት ጀመረ። ************ጥር 02/2017 ዓ.ም***************
የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ኢንስቲትዩቱ የሚያስገነባውን የ21ኛው ክፍለ-ዘመን ማህበረሰብ አቀፍ ትምህርት ቤት ግንባታ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የቴክኒክና ሙያ...
View Details
በኢንስቲትዩቱ ዓለምአቀፍ ብየዳ ስልጠና የወሰዱ የሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች ተመረቁ። *******ታህሳስ 20/2017 ዓ.ም*******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የበጀት ዓመቱን ሁለተኛ ዙር የብየዳ ሰልጣኞች አሰልጥኖ አስመርቋል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር ስልጠናቸውን አጠናቅቀው እና...
View Details
የኢንስቲትዩቱ ዓመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል ተጀመረ። ********ታህሳስ29/2017********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር የኢንስቲትዩቱን ዓመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። የጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር...
View Details
የኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ ልማት ተልዕኮ ከተቋም አልፎ ለአገር ምሳሌ እና ሞዴል የመሆን ተልዕኮ ነው፡፡ (ወ/ሮ ጸዳለ ተክሉ – ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር) *************ታህሳስ 16/2017***************
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጸዳለ ተክሉ የኢንስቲትዩቱን የቴክኖሎጂና ኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ የስድስት ወራት ዕቅድ...
View Details
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት የቴክኒክና ሙያ ማዕከል (UNEVOC) ኢንስቲትዩቱን አባል አድርጎ መቀበሉን ገለጸ። *********ታህሳስ 14/201/*********
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት ሳይንስና ባህል ድርጅት (UNESCO) ስር የቴክኒክና ሙያ ጉዳዮችን ትኩረቱ አድርጎ የሚሰራው UNEVOC ሀላፊ ፍሬደሪክ ሁብለር በጻፉት ደብዳቤ የኢፌዲሪ ቴክኒክና...
View Details
የሁለተኛ ዓመት ‹‹አንድ ተጨማሪ ክህሎት ለዜጎች›› የስልጠና መርሃ-ግብር ተጀመረ። ******ታህሳስ 14/2017******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በመደበኛ እና በአጫጭር የስልጠና መርሃ-ግብሮች ከገበያ ፍላጎት ጋር የተጣጣሙ ስልጠናዎችን በመስጠት ብቁ ዜጎችን ማፍራቱን ቀጥሏል፡፡ ሰው ተኮር ስራዎችን...
View Details
ኢንስቲትዩቱ በውስጥ አቅም በሠራው ሥራ ከአገልግሎት ውጪ የነበሩ በርካታ ቁሳቁሶችን አገልግሎት እንዲሰጡ ማስቻሉ ተገለጸ። *****ታህሳስ 09/2017 ዓ.ም*******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በቢሮዎች፣ በስልጠና ክፍሎች፣ በተማሪዎች መመገቢያ ውስጥ በተለያየ ምክንያት ብልሽት ገጥሟቸው ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ ወንበሮችን በመጠገን ጥቅም ላይ...
View Details
ለኢንስቲትዩቱ አዲስ ሰልጣኞች የ5ሚሊየን ኮደርስ ኢንሼቲቭ ላይ መሠልጠን እንዲችሉ ገለጻ ተደረገ። *************ታህሳስ 12/2017********
የኢንስቲትዩቱ አዳዲስ ሰልጣኞች "ትውልድ ይማር፣ ትውልድ ይሰልጥን፣ ከዓለም ጋር ይፎካከር" በሚል እሳቤ ወጣቶች የቴክኖሎጂ እውቀታቸውን በማዳበር በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ብቁ ለማድረግ...
View Details
የቴክኒክና ሙያ ስልጠና አሰላሳዮች ቡድን የአገራችንን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስትራቴጅ ለማዳበር የሚያስችል ምክረሐሳብ እያመነጩ ነው። ************ታህሳስ10/2017*********
የኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ አሰላሳዮች ቡድን (TVT Thinktank Group) በረቂቅ ላይ የሚገኘውን የአገራችንን የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂ ማዳበር የሚያስችል ምክረሐሳብ ለማሰባሰብ ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ። በእለቱ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ ከፒክ የአይን ህክምና ክሊኒክ ጋር በመተባበር ለሰራተኞች የአይን ህክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው፡፡ **************ታህሳስ 7/2017********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ከፒክ የአይን ህክምና ክሊኒክ ጋር በመተባበር ለሰራተኞች ለሁለት ቀናት የሚቆይ የአይን ህክምና እና የምክር አገልግሎት እንዲያገኙ አድርጓል፡፡ የኢንስቲትዩቱ...
View Details
ጥምር የስልጠና ስልትን በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስርዓት ውስጥ ባህል ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ። ***********ታህሳስ 3/2017***********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ጥምር የስልጠና ስልትን (Blended Training) በስፋት ለመተግበር የአሰልጣኞች ስልጠና የወሰዱ አሰልጣኞችን ተግባር ተኮር የሆነ የማንቂያ ስልጠና ሰጥቷል። የኢንስቲትዩቱ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ በሲዳማ ክልል ከሚገኙ ኮሌጆች ለተወጣጡ መሪ አሠልጣኞች ያዘጋጀው ስልጠና ተጠናቀቀ። ***********ታህሳስ 5/2017********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ከሲዳማ ክልል የሥራና ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር በክልሉ ከሚገኙ ኮሌጆች ለተውጣጡ መሪ አሠልጣኞች በlnnovative Pedagogy...
View Details
ኢንስቲትዩቱ በደረጃ ስምንት ስልጠና ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት መጀመሩ ተገለጸ። ************ህዳር 18/2017*********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በ2017 ዓ/ም አጋማሽ በሁለት ፕሮግራሞች በደረጃ ስምንት ስልጠና መስጠት እንደሚጀምር የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር ገልጸዋል። ከደረጃ...
View Details
የክህሎት ኢትዮጵያ ተሳታፊዎች በቢዝነስ ዲዛይንና በእእምሮአዊ ንብረት ምዝገባ ላይ ያተኮረ ስልጠና እየወሰዱ ነው። ********ህዳር 19/2017 ዓ.ም*******
የክህሎት ኢትዮጵያ ሁለተኛው ዙር ተሳታፊዎች እየተሰጧቸው ካሉት የልል-ክህሎት ስልጠናዎች ውስጥ በቢዝነስ ዲዛይንና በእእምሮአዊ ንብረት ምዝገባ ላይ ያተኮረ ስልጠና በተለያየ ቡድን ሆነው እየወሰዱ...
View Details
በክህሎት ኢትዮጵያ እየተሳተፉ ያሉ ዜጎች በስነምግባርና በአገርፍቅር ላይ ያተኮረ ግንዛቤ እና ማብራሪያ እየተሰጣቸው ነው። ህዳር 16/2017 ዓ.ም
በክህሎት ኢትዮጵያ እየተሳተፉ ያሉ ዜጎች በስነምግባርና በአገርፍቅር ላይ ያተኮረ ግንዛቤ እና ማብራሪያ እየተሰጣቸው ነው። ህዳር 16/2017 ዓ.ም ዜጎች በተለይም ወጣቶች በቴክኖሎጂና በፈጠራ ስራ የተሻለ...
View Details
ትብብር ለላቀ የቴክኒክና ሙያ ስኬት በቻይና የተለያየ ተቋማት ጋር በተደረገ ጉብኝት 4 ዋና ዋና ውጤቶች መመዝገባቸውን የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር ገልፀዋል።
የሄናን ግዛት ላይ በተካሄደው Chinese+ Vocational Skills Conference ላይ በተመረጡ የሙያ መስኮች ላይ ከሄናን ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ጋር በተለያዩ ሙያዎች ስልጠና ለማጠናከር ስምምነት...
View Details
መሠረቱን ጣሊያን ያደረገው ዩኒቨርሳል አርትና ዲዛይን ኢንስቲትዩት ሥራ ሀላፊዎች በኢንስቲትዩታችን ጉብኝት አደረጉ። ******ህዳር 13/2017****
መሠረቱን ጣሊያ አድርጎ በሲኒማ፣ በፋሽንና ዲዛይን ቴክኖሎጂ ላይ የሚሰራው ዩኒቨርሳል አርትና ዲዛይን ኢንስቲትዩት (Universal Art and Disign Institute) ኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና...
View Details
የኢንስቲትዩቱ ስድስተኛ ሳምንት ጥናትና ምርምር ሴሚናር በዘርፉ ገጽታ ግንባታ ስራ ላይ ትኩረቱን አድርጎ ተካሄደ፡፡ ***********ህዳር 11/2017************
የኢንስቲትዩቱ ስድስተኛ ሳምንት ጥናትና ምርምር ሴሚናር በዘርፉ ገጽታ ግንባታ ስራ ላይ ትኩረቱን አድርጎ ተካሄደ፡፡ ***********ህዳር 11/2017************ የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በበጀት ዓመቱ ስድስተኛ...
View Details
የአፍሪካ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲዎችና ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጆች ማህበር (ATUPA) ዋና ፀሀፊ በኢንስቲትዩቱ ጉብኝት አካሄዱ። ************ህዳር 6/2017***********
የክህሎት ልማትን ማጎልበት እና በአህጉሪቱ ወጥነት ያለው ሥርዓተ ስልጠና እንዲኖር የፖሊሲ ሐሳቦችን በማመንጨት እየሰራ የሚገኘው "የአፍሪካ ቴክኒካል ዩኒቨርሲቲዎችና ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጆች ማህበር (ATUPA)"...
View Details
ዓለምአቀፍ በያጆችን በስፋት እና በጥራት ለማፍራት እየተሰራ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር ገለጹ። ************ህዳር 1/2017**********
በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ ማምረትና ብየዳ ልህቀት ማዕከል በዓለምአቀፍ ብየዳ የአሰልጣኞች ስልጠና የተከታተሉ ሠልጣኞች ተመርቀዋል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር...
View Details
የስልጠናና አቅም ግንባታ ዘርፍ በ2017 ለኢንስቲትዩቱ ልህቀት ቁልፍ ሚና እንደሚወጣ የስልጠናና አቅም ግንባታ ም/ዋና ዳይሬክተር ሐፍቶም ገ/እግዚአብሄር (ረ/ፕሮፌሰር) ገለጹ። ************ጥቅምት 25/2017************
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የስልጠናና አቅም ግንባታ ም/ዋና ዳይሬክተር ሐፍቶም ገ/እግዚአብሄር (ረ/ፕሮፌሰር) የዘርፉን የ2017 የስልጠናና አቅም ግንባታ ዕቅድ ተናባቢነቱ ላይ ግምገማ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ በመጀመሪያ ዙር በአሽከርካሪነት ሙያ ያሰለጠናቸውን ዜጎች አስመረቀ፡፡ ****************ጥቅምት 21/2017********************
በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ‹‹ኢትዮ-ቻይና የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ት/ቤት›› ለውጪ አገራት ስራ ስምሪት የሰለጠኑ አሽከርካሪዎች ተመዝነው ብቁ መሆናቸው በመረጋገጡ ከኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር...
View Details
የአገራችንን የግንባታ ኢንደስትሪ በቴክኖሎጂ ለማዘመን እና የሠው ሐይሉን ለማብቃት ያለመ የላቀ ትብብር። *****************ጥቅምት 20/2017********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በአገራችን የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪ አዲስ ባህል እየፈጠረ ከሚገኘው የኦቪድ ግሩፕ በጋራ የግንባታ ኢንደስትሪውን በሰው ሐይልና በቴክኖሎጂ ለማዘመን በጋራ...
View Details
አውሮፓ ህብረት እና የፊንላንድ መንግስት ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና ስርዓት የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ገለጹ። *******ጥቅምት 7/2017****************
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር እና የኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂና ኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጸዳለ ተክሉ ከአውሮፓ...
View Details
#አሁን #Now
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር ለሳተላይት ተቋማት አመራሮችና አሠልጣኞች ‹‹ቴክኒክና ሙያ በዓለምአቀፍ አውድ፣ የኢትዮጵያ ሁኔታ እና የኢንስቲትዩቱ...
View Details
ለኢንስቲትዩቱ ሰራተኞች ስልጠና እና የማነቃቂያ መድረክ ተካሄደ፡፡
*****************መስከረም 30/2017************** የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ሰራተኞች በዓለምአቀፋዊና አገራዊ የቴክኒክና ሙያ እሳቤዎች ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ የስልጠና መድረክ ተካሂዷል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር...
View Details
የሱንቡላ ፕሮጀክት ከኢንስቲትዩቱ ልምድ ለመቅሰም የሚያስችል ውይይት እና የመስክ ጉብኝት ተካሄደ። **************መስከረም 29/2017*********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር በወጣቷ ስራ ፈጣሪ እና የኢትዮጵያ ወጣት አንተርፕረነሮች ማህበር ፕሬዚደንት ሳሚያ አብዱልቃድር የተመራ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ በ2017 ለሀገር ውስጥና ለዓለምአቀፍ ገበያ ብቁ የሆኑ በያጆችን በስፋት እና በጥራት ለማፍራት እየሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ። ******መስከረም 28/2017********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የ2017 ዓ/ም የዓለምአቀፍ ብየዳ የአሰልጣኞች ስልጠናን በይፋ አስጀምሯል። የኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ ማምረትና የብየዳ ልህቀት ማዕከል ሐላፊ የሆኑት ዶ/ር ሠላሙ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ ለመሀል ሜዳ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ 10 ሚሊየን ብር የሚገመቱ የሥልጠና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ። ************መስከረም 27/2017**********
የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሀብታሙ ሙሉጌታ ለመሀል ሜዳ ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ግምታቸው 10 ሚሊየን ብር የሆኑ የስልጠና ጥራትን...
View Details
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ኢንስቲትዩቱን ጎበኙ። Chinese Ambassador visits the Institute. ******መስከረም 16/2017********Sept. 26 2024******
በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ሸን ሃይ በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አርተፊሻል ኢንተለጀንስ፣ ኢንደስትሪያል ሮቦቲክስ ሜካትሮኒክስ ስልጠና የሚሰጠውን የሉባን ወርክሾፕን ጎብኝተዋል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር...
View Details
ኢንስቲትዩቱ ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚመጥኑ እና የበቁ ሙያተኞችን ለማፍራት በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር ሐብታሙ ሙሉጌታ (ዶ/ር) ገለጹ።
ኢንስቲትዩቱ ለዓለም አቀፍ ገበያ የሚመጥኑ እና የበቁ ሙያተኞችን ለማፍራት በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር ሐብታሙ ሙሉጌታ (ዶ/ር) ገለጹ። ሁለተኛው ሲጉል የተሰጥኦ ማበልጸጊያ...
View Details
#ፈጠራን_በክህሎት
በክቡር የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በይፋ የተጀመረው የሰመር ካምፕ የቴክኖሎጂ ኤክስፖ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። በኤክስፖው ከ78 በላይ የተለያዩ ችግር ፈቺ ፈጠራዎች...
View Details
ቴክኒክና ሙያ ስርዓት ላይ የሚሰራው ስራ የአገርን ኢኮኖሚ ለመለወጥ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ጉልህ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ************ነሐሴ 23/2016**************
ብቃት ለቴክኒክና ሙያ ልህቀት'' በሚል መሪ ሀሳብ በአገርአቀፍ ደረጃ ለቴክኒክና ሙያ አሰልጣኞች እየተሰጠ የሚገኘው አቅም ግንባታ ስልጠና ሁለተኛ ቀን ላይ ደርሷል፡፡ ከ17 የስልጠና...
View Details
የቴክኒክና ሙያ ዘርፉ የመፃኢ ጊዜ እድላችንን ከሚወስኑ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር
የቴክኒክና ሙያ ዘርፉ የመፃኢ ጊዜ እድላችንን ከሚወስኑ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር "ብቃት ለቴክኒክና ሙያ ልህቀት" በሚል መሪ ሃሳብ...
View Details
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩቱን ጨምሮ የሥራና ክህሎት ተጠሪ ተቋማት በታሪካዊው ቀን አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ፡፡
ነሐሴ 17/2016ዓ/ም በአንድ ጀምበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ብሔራዊ ፕሮግራም ላይ የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩቱን ጨምሮ የሥራና ክህሎት ተጠሪ ተቋማት አመራሮች...
View Details
በስቴም ማዕከል ከአጠቃላይ ትምህርት የመጡ ተማሪዎች የኮምፒተር ፕሮግራሚንግ ስልጠና እየወሰዱ ናቸው፡፡ ነሃሴ 15/2016 ዓ.ም.
ከስቴምፖወር ጋር በመተባበር በሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ፣ ሂሳብ እና ተያያዥ ችሎታ ወጣቶችና ልጆች የተሻለ ደረጃ እንዲደርሱ የሚያግዝ የኢንስቲትዩቱ ስልጠና ማዕከል፣ የመጀመሪያ ሰልጣኞችን ተቀብሎ...
View Details
የመንግስት አገልግሎት እና አስተዳደር ማሻሻያው ዋና ዓላማ ሀገር መገንባት የሚያስችሉ ተቋማትን መፍጠር ነው፡፡ ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት ተግባራዊ የሚያደርጉት የአገልግሎት እና አስተዳደር ማሻሻያ አፈፃፀምን አስመልክቶ ክብርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል በተገኙበት ከተቋማቱ የካውንስል...
View Details
የISO 9001: 2015 የጥራት ደረጃ የምስክር ወረቀት ርክክብ ስነስርዓት ተካሄደ። ሃምሌ 30/2016 ዓ.ም
የኢትዮጵያ የተስማሚነትና ምዘና ድርጅት በተከታታይነት ያካሄደውን የጥራት ቁጥጥር ካጠናቀቀ በኋላ የISO 9001:2015 የጥራት የምስክር ወረቀት ዛሬ በኢንስቲትዩቱ በመገኘት ሰጥቷል። የጥራት የምስክር ወረቀቱን ከኢትዮጵያ...
View Details
በኢንስቲትዩቱ በሚገኘው የምስራቅ አፍሪካ የክህሎት ትራንስፎርሜሽንና ቀጠናዊ ትስስር ፕሮጀክት (EASTRIP) የሚካሄደው የልሕቀት ማዕከላት የግንባታ አፈጻጸም በጥሩ ደረጃ ላይ መሆኑን የዓለም ባንክ የሱፐር ቪዥን ቡድን ገለጸ።
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዋና ዳይሬክተር ሐፍቶም ገ/እግዚአብሔር (ረ/ፕሮፌሰር) በዛሬው ዕለት በኢንስቲትዩቱ ከተገኙት የዓለም ባንክ የሱፐር ቪዥን ቡድን አባላት...
View Details
የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ በልዩነት ለመስራት ኢንስቲትዩቱ ኢቭቶጵያ ከተባለ ስታርትአፕ ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ሃምሌ 23 2016 ዓ.ም.
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር ኢንስቲትዩቱ ‘ከማሰልጠን በላይ’ እሳቤን ሰንቆ የቴክኖሎጂ ልማት ስራ ላይ በስፋት እየተንቀሳቀሰ ያለ...
View Details
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖቻችን አጋርነታቸውን እናሳዩ ይገኛሉ።
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሠራተኞች ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖቻችን አጋርነታቸውን...
View Details
“በአንድ ድንጋይ …” የሰመር ካምፕ ቴክኖሎጂዎች ትሩፋት *************ሐምሌ 18/2016*************
ኢንስቲትዩታችን ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር ያዘጋጀው እና በርካታ ቴክኖሎጂ ፈጣሪዎችን ያሰባሰበው የሰመር ካምፕ ፕሮግራም ዘርፈብዙ አገልግሎት ያላቸው ቴክኖሎጂዎች እየተፈጠሩበት ቀጥሏል፡፡ ወጣት አህላም አሊ...
View Details
የክህሎት ልማት፣ የሥራ ዕድል እና ሠላማዊ ኢንዱስትሪ የመፍጠር ሥራዎች የሁሉንም አካላት ርብርብ የሚጠይቅ መሆኑ ተገለፀ
የክህሎት ልማት፣ የሥራ ዕድል እና ሠላማዊ ኢንዱስትሪ የመፍጠር ሥራዎች የሁሉንም አካላት ርብርብ የሚጠይቅ መሆኑ ተገለፀ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት...
View Details
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ጥራት ባለው ሁኔታ እንዲካሔድ በደህንነት ካሜራዎች ጭምር ታግዞ ክትትል ሲደረግ እንደነበር ተገለፀ፡፡
በኢንስቲትዩቱ እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ጥራት ባለው ሁኔታ እንዲካሔድ በደህንነት ካሜራዎች ጭምር ታግዞ ክትትል ሲደረግ እንደነበር ተገለፀ፡፡ በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና...
View Details
ኢንስቲትዩቱ ‘ግዝሽ ኢንዱስትሪስ’ ከተባለ የማሽን አምራች ድርጅት ጋር አብሮ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተመካከረ። ሰኔ 24/2016 ዓ.ም
ሰኔ 24/2016 ዓ.ም በኢንስቲትዩታችን ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ከድር (ዶ/ር) የተመራ ቡድን ዛሬ ‘ግዝሽ ኢንዱስትሪስ’ የአምራች ኩባኒያ የስራ እንቅስቃሴ የተመለከተ ሲሆን በጋራ ለመስራት በሚቻልበት...
View Details
‹‹ቴክኖሎጂዎች፣ የምርምር ውጤቶች እና የፈጠራ ሥራዎች ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ማደግ ጉልህ ሚና ይጫወታሉ›› በሚል መልዕክት ሀገራዊ የቴክኖሎጂ ትውውቅ መድረክ ተካሔደ። *************ግንቦት 30/2016************
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እና የኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት በትብብር የሲቪል ቴክኖሎጂ ፋካሊቲን 2ኛ ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ እና የቴክኖሎጂ ማሳያ ፕሮግራም...
View Details
የቋንቋና ባህል ትስስርን ማጎልበት ላይ ትኩረቱን ያደረገው የቻይና ቋንቋ ውድድር “ቻይኒዝ ብሪጅ” 23ኛው ዙር የኢትዮጵያ ውድድር በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ግቢ ውስጥ ተካሂዷል። *****************ግንቦት 28/2016***********
በኢትዮጵያ የቻይና ቋንቋን በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የሚያጠኑ ኢትዮጵያውያን የተሳተፉበት ይህ ውድድር በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ፣ በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ቤት እና...
View Details
ጥናትና ምርምሮች በሼልፍ ሳይወሰኑ ወደተግባር ተለውጠው አገር እንዲጠቅሙ ባለድርሻ አካላት በትብብር ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ።
የኢንስቲትዩቱ የኤክትሪካል/ኤሌክትሮኒክስ ና አይሲቲ ካፋሊቲ 2ኛው ዓመታዊ የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ በዘርፉ ያሉ የለውጥ ሐሳቦች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ተካሄደ። ****ግንቦት 28/2016****** የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና...
View Details
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉብኝት
የኢፌደሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የኢፌድሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩትን ጉበኙ። ግንቦት 27/2016 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የተከበሩ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ኢንስቲትዩቱን...
View Details
3ኛው ዓመታዊ የመካኒካል ቴክኖሎጂ ፋካሊቲ ጥናትና ምርምር ሴሚናር ዘመኑ በሚጠይቃቸው እድገቶች እና ለውጦች ላይ ለመምከር #Recent_Advances_in_Automotive_and_Manufacturing_Technology/ Engineering በሚል ርዕስ መካሄድ ጀመረ። ******************ግንቦት 26/2016***********
የኢንስቲትዩቱ የጥናት ምርምር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር #ሐብታሙ_ሙሉጌታ ሴሚናሩን በንግግር ሲከፍቱ ኢንስቲትዩቱ በየሳምንቱ ጥናትና ምርምር ሴሚናር እያካሄደ 29ኛ ሳምንት...
View Details
የኢትዮጵያ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና አመራሮች ካውንስል ፓናል ውይይት በማድረግና የቦርድ አባላትን በመምረጥ ተጠናቀቀ፡፡ ግንቦት 21/2016 ዓ.ም
በስራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፌሪሃት ካሚል የተከፈተውና ምክክር ስደረግበት የዋለው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ አመራሮች ካውንስል ከሁሉም ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆችና የክልል ቢሮ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ የISO 9001:2015 የጥራት ተሸላሚ ለመሆን የጀመረው ስራ በጥሩ አፈጻጸም ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ ***********ግንቦት 23/2016************
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የISO 9001:2015 የጥራት ተሸላሚ ለመሆን ከግንቦት 1/2016 ዓ/ም ጀምሮ በይፋ ያስጀመረው ስታንዳርዶችን የመፈጸም ስራ በጥሩ አፈጻጸም እንደሚገኝ...
View Details
‹‹ኢንስቲትዩቱ በተግባራዊ ስልጠና ያለው ልምድ እና የተደራጀ ተቋማዊ ብቃት በጋራ ለመስራት እንድናቅድ አነሳስቶናል›› (ዶ/ር ሐሰን የሱፍ-የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት) **************ግንቦት 22/2016***************
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር #ብሩክ_ከድር ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር #ሐሰን_የሱፍ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሥምምነት ፊርማ ተፈራርመዋል፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና...
View Details
ኢንስቲትዩቱ፣ ከአምስት ዓለምአቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የሥራ አመራር ስልጠና ማዕከል ለመመስረት ውይይት አካሄደ። *************ግንቦት 19/2016******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት እና አምስት ዓለምአቀፍ ተቋማት በትብብር ዘመናዊ የሥራአመራር የስልጠና ማዕከል ለመክፈት የሚያስችላቸውን ዝግጅት ጀምረዋል። በዛሬው ዕለት የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር...
View Details
ኢንስቲትዩቱ አዲስ ባዘጋጀው መዋቅራዊ ጥናት ላይ ለሀዋሳ ካምፓስ አመራሮችና ሰራተኞች ስልጠና ተሰጠ። *******ግንቦት 17/2016 ዓ.ም*******
ኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የተሰጠውን ተልዕኮ ማሳካት የሚያስችል ሲቪል ሰርቪስ መዋቅር ለመፍጠር አዲስ አደረጃጀት አስጠንቶ ማጠናቀቁን ተከትሎ ተመሳሳይ ግንዛቤ ደረጃ ላይ...
View Details
ኢንስቲትዩቱ ከኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችል ውይይት ተደረገ፡፡ *************ግንቦት 16/2016*****************
የኢፌዲሪ ቴክክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት አስተዳደር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ #ኤልያስ_አዋቶ ከኢትዮጵያ የተስማሚነት ምዘና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ #መአዛ_አበራ ጋር ሁለቱ ተቋማት...
View Details
የኮሪያ ኢንተርናሽናል ትብብር ኤጀንሲ (KOIKA) ለኢንስቲትዩቱ የሚያደርገውን ሁለተኛ ምዕራፍ ድጋፍ ለማስጀመር የሚያስችል ውይይት ተካሄደ።
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር #ብሩክ_ከድር የኮሪያ ኢንተርናሽናል ትብብር ኤጀንሲ (KOIKA) ሁለተኛ ምዕራፍ ትብብር ለማስቀጠል በሚቻልበት ጉዳይ ዙሪያ በኢትዮጵያ...
View Details
የኢንስቲትዩቱ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ ዋና ዳይሬክተር ሐፍቶም ገ/እግዚአብሔር (ረ/ፕሮፌሰር) ከሁሉም ዓመት ከየትምህርት ክፍል ተወካይ ተማሪዎች ጋር ውይይት አካሒዱ።
በርከት ያሉ ጉዳዮች በተነሱበት በዚህ መድረክ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኢንስቲትዩቱ የሚሰጥ በመሆኑ የሚያጋጥምን የአካዳሚክ ካሌንደር ለውጥ እንዴት በአግባቡ መፈጸም እንደሚገባ በስፋት...
View Details
ኢንስቲትዩቱ ዲጂታል ልህቀትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ።
ኢንስቲትዩቱ ዲጂታል ልህቀትን ለማረጋገጥ በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ ተገለጸ። ************ግንቦት 14/2016************* የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ጥራት ያለው ስልጠናን ለማረጋገጥ ከሚሰራቸው ስራዎች ቁልፍ ከሚባሉት መካከል...
View Details
የኢንስቲትዩቱ የጥናትና ምርምር ባህል ብዙ ተቋማት ከአንስቲትዩቱ ጋር በዘርፉ ላይ አብረው እንዲሰሩ ፍላጎት እንዲያድርባቸው እያደረገ መሆኑ ተገለፀ፡፡
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲተዩት 29ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር በሁለት ርዕሰ ጉዳዮች ማለትም የመጀመሪያው “The Future of Entrepreneur Innovation: Harnessing the...
View Details
ተቋማዊ አቅሞችን በማቀናጀት ተኪ ቴክኖሎጂዎችን በስፋት ለማምረት ያለመ ትብብር ። **********ግንቦት 13*********
የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር #በአሚዮ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና #በሀምድ ጀነራል ማሸነሪ ስራዎች ኢንተርፕራይዝ አብሮ ለመስራት የሚያስችል...
View Details
ኢንስታትዩቱ በኢንተርኔት የማስተማሪያ ስልት (E-learning) የማስተማሪያ መሳሪያዎች ዝግጅት (Content Development) ያለበት ደረጃ ተገመገመ።
ኢንስታትዩቱ በኢንተርኔት የማስተማሪያ ስልት (E-learning) የማስተማሪያ መሳሪያዎች ዝግጅት (Content Development) ያለበት ደረጃ ተገመገመ። የኢንስቲትዩቱ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዋና ዳይሬክተር #ሐፍቶም_ገ_እግዚአብሔር (ረ/ፕሮፌሰር) በኢንስታትዩቱ የገጽ ለገጽን...
View Details
አራተኛው አህጉርአቀፍ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ባለሙያዎች ኮንፈረንስ በኢንስቲትዩቱ መካሄድ ጀመረ።
አራተኛው አህጉርአቀፍ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ባለሙያዎች ኮንፈረንስ በኢንስቲትዩቱ መካሄድ ጀመረ። ***************ግንቦት 10/2016************** የኢትዮጵያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ባለሙያዎች ማህበር ያሰናዳውና ለሁለት ቀናት የሚቆየው ኮንፈረንስ ‹‹የአፍሪካ የመምህራን ማህራትን...
View Details
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት 28ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር
ኢንስቲትዩቱ በአገራችን በትኩረት የተለዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶችን ቴክኖሎጂ ልማት የሚያስተሳስር ሴሚናር አካሄደ። ********ግንቦት 7/2016********* የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት 28ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር...
View Details
STEM Power Inauguration
ኢንስቲትዩቱ ሕጻናትን እና ወጣቶችን በሳይንስና ቴክኖሎጂ ስልጠና አብቅቶ ለቴክኖሎጂ ፈጠራ በማዘጋጀት የህብረተሰቡን ችግሮች መፍታት ያስችላል የተባለለት የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ የስልጠና...
View Details
የኢንደስትሪ ሙያተኞች ብቁ የሚሆኑበትን ዓለምአቀፍ ተቀባይነት
የኢንደስትሪ ሙያተኞች ብቁ የሚሆኑበትን ዓለምአቀፍ ተቀባይነት ያለው ክህሎት እያስጨበጠ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ #የብየዳ_ስልጠና_እና_ቴክኖሎጂ_ማዕከል አስታወቀ። *************** የብየዳ ቴክኖሎጂ በተለያዩ የስራ አይነቶች ላይ የሚፈለግ ውድ ሙያ ነው።...
View Details