የኢንስቲትዩቱ ማኔጅመንት አባላትና ሰራተኞች የኢንስቲትዩቱን አዳዲስ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ጎበኙ። ******ጥር 09/017ዓ.ም****

የኢንስቲዩቱ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ዛሬ የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት አፈጻጸም ከገመገሙ በኋላ በተቋሙ የውስጥ አቅም እየተከናወኑ ያሉ ልማታዊ ፕሮጀክቶች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ጉብኝቱን...
Read more

የኢንስቲትዩቱ ሐዋሳ ካምፓስ የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻም ምገማ መድረክ አካሄደ። **ጥር 9/2017 ዓ.ም**

በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የሀዋሳ ካምፓስ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሂዷል። መድረኩን የከፈቱት የካምፓሱ ኃላፊ አቶ ፍፁም...
Read more

ኢንስቲትዩቱ ሠርቶ ያጠናቀቃቸውን የአቅመደካሞች ቤቶች ለተጠቃሚዎች አስረከበ። ********ታህሳስ 28/2017******

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በየካ ክፍለከተማ ወረዳ 09 የሚገኙ የአቅመደካማ ቤቶችን ሰርቶ በማጠናቀቅ በዛሬው ዕለት ለተጠቃሚዎች አስረክቧል። ለበአል መዋያ ስጦታም አበርክቷል። በርክክቡ...
Read more

ኢንስቲትዩቱ የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል የሚሆን ‹‹የ21ኛው ክፍለዘመን ማህበረሰብ አቀፍ ትምህርት ቤት›› መገንባት ጀመረ። ************ጥር 02/2017 ዓ.ም***************

የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ኢንስቲትዩቱ የሚያስገነባውን የ21ኛው ክፍለ-ዘመን ማህበረሰብ አቀፍ ትምህርት ቤት ግንባታ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የቴክኒክና ሙያ...
Read more

በኢንስቲትዩቱ ዓለምአቀፍ ብየዳ ስልጠና የወሰዱ የሁለተኛ ዙር ሰልጣኞች ተመረቁ። *******ታህሳስ 20/2017 ዓ.ም*******

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የበጀት ዓመቱን ሁለተኛ ዙር የብየዳ ሰልጣኞች አሰልጥኖ አስመርቋል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር ስልጠናቸውን አጠናቅቀው እና...
Read more

የኢንስቲትዩቱ ዓመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል ተጀመረ። ********ታህሳስ29/2017********

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር የኢንስቲትዩቱን ዓመታዊ የስፖርት ፌስቲቫል በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል። የጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ዋና ዳይሬክተር...
Read more

የኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ ልማት ተልዕኮ ከተቋም አልፎ ለአገር ምሳሌ እና ሞዴል የመሆን ተልዕኮ ነው፡፡ (ወ/ሮ ጸዳለ ተክሉ – ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር) *************ታህሳስ 16/2017***************

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ እና ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጸዳለ ተክሉ የኢንስቲትዩቱን የቴክኖሎጂና ኢንተርፕራይዝ ልማት ዘርፍ የስድስት ወራት ዕቅድ...
Read more

በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት የቴክኒክና ሙያ ማዕከል (UNEVOC) ኢንስቲትዩቱን አባል አድርጎ መቀበሉን ገለጸ። *********ታህሳስ 14/201/*********

በተባበሩት መንግስታት የትምህርት ሳይንስና ባህል ድርጅት (UNESCO) ስር የቴክኒክና ሙያ ጉዳዮችን ትኩረቱ አድርጎ የሚሰራው UNEVOC ሀላፊ ፍሬደሪክ ሁብለር በጻፉት ደብዳቤ የኢፌዲሪ ቴክኒክና...
Read more