ኢንስቲትዩቱ ለጋምቤላ ክልል ሙያ ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎት የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

ኢንስቲትዩቱ ለጋምቤላ ክልል ሙያ ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎት የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። **********የካቲት 18/2017******* የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር...
Read more

የአስራ ሰባተኛው ሳምንት የጥናትና ምርምር ጉባዔ በሁለት የጥናት ውጤቶች ላይ ተመስርቶ ተካሄደ፡፡ *****የካቲት 12/2017 ዓ.ም****

የአስራ ሰባተኛው ሳምንት የጥናትና ምርምር ጉባዔ በሁለት የጥናት ውጤቶች ላይ ተመስርቶ ተካሄደ፡፡ *****የካቲት 12/2017 ዓ.ም**** የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት 17ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር...
Read more

አገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ጥራት ጥናት ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ። ***********የካቲት 10/2017******

በትምህርትና ስልጠና ፓሊሲ እና በዘርፉ ስትራቴጂዎቻችን እንደተመላከተው፣ የተለያዩ የጥናት ሰነዶችም ላይ እንደሚጠቀሰው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ሊለወጥ ከሚገባቸው ጉዳዮች መካከል የጥራት ጉዳይ ዋነኛው...
Read more

በዓለም ባንክ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ዳይሬክተር ኢንስቲትዩቱን ጉበኙ፡፡ **** የካቲት 11/2017 ዓ.ም*****

በዓለም ባንክ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጠና የሰው ሀብት ልማት፣ ጤና፣ ትምህርት እና የማህበራዊ ደህንነት ፕሮግራሞች ዳይሬክተር ሚስተር ዳንኤል ደሊስኪ ኢንስቲትዩቱን ጎብኝተዋል፡፡ የዳይሬክተሩ ጉብኝት...
Read more

ኢንስቲትዩቱ የብየዳ ስልጠናን በቨርቹዋል ሪያሊቲ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ጥራትና ዘመናዊነቱን ለማስጠበቅ መዘጋጀቱ ተገለጸ። *******ጥር 05/2017******

ዓለምአቀፍ እውቅና ያለው የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ ማምረትና ብየዳ ልህቀት ማዕከል የብየዳ ስልጠና አሰጣጡን ለማዘመን ቅድመ ዝግጅት ላይ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ...
Read more

ቦርዱ የቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የ6 ወራት አፈጻጸምን ገመገመ፡፡ ****ጥር 30/2017*****

ቦርዱ የቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የ6 ወራት አፈጻጸምን ገመገመ፡፡ ****ጥር 30/2017***** በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የበጀት ዓመቱን የ6 ወራት...
Read more

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የስፖርት ውድድር ፍጻሜውን አገኘ፡፡

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የስፖርት ውድድር ፍጻሜውን አገኘ፡፡ ****ጥር 27/2017****** የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩትን ጨምሮ 49 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ያሳተፈው እና በአዲስ...
Read more

በዓለምአቀፍ ብየዳ ስልጠና ከዚህ ቀደም በቂ እድል ያላገኙትን ክልሎች ማዕከል ያደረገ ስልጠና መሰጠት ጀመረ፡፡ *****************ጥር 20/2017********

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ ማምረት እና የብየዳ ልህቀት ማዕከል በሦስተኛ ዙር ዓለምአቀፍ ብየዳ ከስድስት ክልሎች የተውጣጡ ሙያተኞችን እያሳተፈ ይገኛል፡፡ የሥራና ክህሎት...
Read more

የኢንስቲትዩቱ 14ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር በሁለት የጥናት ስራዎች ላይ ተመስርቶ ተካሄደ፡፡ ************ጥር 14/2017*******

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት 14ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር በኤሌክትሪክ መኪና ቴክኖሎጂ እና በመጪው ዘመን የሰለጠነ የሰው ሀይል የገበያ ፍላጎት ላይ...
Read more