ኢንስትዩቱን ከኢንደስትሪ ጋር በጥናትና ምርምር ስራዎች የማስተሳሰር ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡ *********መጋቢት 17/2017 ዓ.ም***********

የኢንስቲትዩቱ 20ኛው ሳምንት የጥናትና ምርምር ሴሚናር በተግባር በተፈተሹ ሁለት የምርምር ስራዎች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ተካሂዷል፡፡ ውይይቱን ያስጀመሩት የጥናትና ምርምር፣ ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ዋና...
Read more

KFW የኢንስቲትዩቱን የቴክኖሎጂ ልማት ስራዎች ለመደገፍ እንደሚሰራ ተገለጸ። *****************መጋቢት 16/2017*************

የጀርመን መንግስት የኢንቨስትመንትና የልማት ባንክ (KFW) የፖርትፎሊዮ ማናጀር በሆኑት ሚስ ዳቪና ሺፔርስ የተመራ የልዑካን ቡድን ኢንስቲትዩቱ የጀመራቸውን የቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ስራዎች እንዲሁም...
Read more

ኢንስቲትዩቱ ከተለያዩ አገራት ለተውጣጡ የእስልምና እምነት ተከታይ ሠልጣኞች የኢፍጣር መርሐግብር አካሄደ። **********መጋቢት 12/2017*********

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ከተለያዩ አገራት መጥተው በኢንስቲትዩቱ ስልጠናቸውን እየተከታተሉ ላሉ የእስልምና እምነት ተከታይ ሠልጣዮች የአፍጥር መርሐግብር አካሂዷል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር...
Read more

ኢንስቲትዩቱ በዓመቱ የያዛቸው እቅዶች እንዲሳኩ የሪፎርም ቡድኖች ሚና የላቀ እንደሆነ ተገለጸ። ***********መጋቢት 11/2017*******

የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር በኢንስቲትዩቱ ሥራ ላይ ያሉ የሪፎርም ቡድኖችን የቀጣይ ወራት የተግባር መመሪያ ሰጥተዋል። ዶ/ር ብሩክ...
Read more

በኢንስቲትዩታችን ደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመቀጠል ለተመዘገባችሁ፣ ማመልከቻ ላስገባችሁ በሙሉ። ***********************************

በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ደረጃ 7 (2ኛ ዲግሪ) ለመቀጠል ለተመዘገባችሁ፣ ማለትም ከየክልሎቻችሁ ተመልምላችሁ የተላካችሁ፤ ከ 12ኛ ክፍል አልፋችሁ በኢንስቲትዩታችን የመጀመሪያ ዲግሪ የያዛችሁና...
Read more

የአስራ ሰባተኛው ሳምንት የጥናትና ምርምር ጉባዔ በሁለት የጥናት ውጤቶች ላይ ተመስርቶ ተካሄደ፡፡ *****የካቲት 12/2017 ዓ.ም****

የአስራ ሰባተኛው ሳምንት የጥናትና ምርምር ጉባዔ በሁለት የጥናት ውጤቶች ላይ ተመስርቶ ተካሄደ፡፡ *****የካቲት 12/2017 ዓ.ም**** የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት 17ኛ ሳምንት የጥናትና ምርምር...
Read more

አገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ጥራት ጥናት ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ። ***********የካቲት 10/2017******

በትምህርትና ስልጠና ፓሊሲ እና በዘርፉ ስትራቴጂዎቻችን እንደተመላከተው፣ የተለያዩ የጥናት ሰነዶችም ላይ እንደሚጠቀሰው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ሊለወጥ ከሚገባቸው ጉዳዮች መካከል የጥራት ጉዳይ ዋነኛው...
Read more

በዓለም ባንክ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ዳይሬክተር ኢንስቲትዩቱን ጉበኙ፡፡ **** የካቲት 11/2017 ዓ.ም*****

በዓለም ባንክ የምሥራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጠና የሰው ሀብት ልማት፣ ጤና፣ ትምህርት እና የማህበራዊ ደህንነት ፕሮግራሞች ዳይሬክተር ሚስተር ዳንኤል ደሊስኪ ኢንስቲትዩቱን ጎብኝተዋል፡፡ የዳይሬክተሩ ጉብኝት...
Read more

ኢንስቲትዩቱ የብየዳ ስልጠናን በቨርቹዋል ሪያሊቲ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ጥራትና ዘመናዊነቱን ለማስጠበቅ መዘጋጀቱ ተገለጸ። *******ጥር 05/2017******

ዓለምአቀፍ እውቅና ያለው የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት የቴክኖሎጂ ማምረትና ብየዳ ልህቀት ማዕከል የብየዳ ስልጠና አሰጣጡን ለማዘመን ቅድመ ዝግጅት ላይ መሆኑን የኢንስቲትዩቱ...
Read more

ቦርዱ የቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የ6 ወራት አፈጻጸምን ገመገመ፡፡ ****ጥር 30/2017*****

ቦርዱ የቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የ6 ወራት አፈጻጸምን ገመገመ፡፡ ****ጥር 30/2017***** በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ቴክኖቢዚያ የኢንደስትሪ ውጤቶች ኢንተርፕራይዝ የበጀት ዓመቱን የ6 ወራት...
Read more