“በበጀት ዓመቱ ቀሪ ወራት የሚከናወኑ ተግባራት የኢንስቲትዩቱን ዓመተ ልህቀት 2 ግቦች ለማሳካት የሚያስችሉ ሊሆኑ ይገባል” (ዶ/ር ብሩክ ከድር የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር) ******** ሚያዚያ 20/2017 ******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዓመተ-ልህቀት 2 ብሎ ሰይሞ እየሠራበት ባለው 2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር...




