የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የስፖርት ውድድር ፍጻሜውን አገኘ፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የስፖርት ውድድር ፍጻሜውን አገኘ፡፡
****ጥር 27/2017******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩትን ጨምሮ 49 ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችን ያሳተፈው እና በአዲስ አበባ ሳይንስ ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅት ሲካሔድ የሰነበተው ስፖርት ውድድር ዛሬ ፍጻሜን አግኝቷል፡፡
ቲክቶክ @fdretvtistitute