ኢንስቲትዩቱ በሲዳማ ክልል ከሚገኙ ኮሌጆች ለተወጣጡ መሪ አሠልጣኞች ያዘጋጀው ስልጠና ተጠናቀቀ። ***********ታህሳስ 5/2017********
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ከሲዳማ ክልል የሥራና ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር በክልሉ ከሚገኙ ኮሌጆች ለተውጣጡ መሪ አሠልጣኞች በlnnovative Pedagogy እና በProfessional ldentity ላይ ለ 5 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።
ስልጠናውን አሠልጣኞች ዶ/ር ይስሀቅ እና አቶ ኢብራሂም የሠጡ ሲሆን የስልጠናው ተሳታፊዎችም የወሰዱት ስልጠና ወሳኝ መሆኑንና ከስልጠና የተሻለ ግንዛቤ ማግኘታቸውን ገልፀው እንደዚህ ዓይነት ስልጠና በየጊዜው መስጠት አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል ።
ስልጠናው ቀጣይነት እንደሚኖረው ተገልጿል
መረጃው የሲዳማ ክልል የህዝብ ግንኙነት ዳይረክቶሬት ነው።
ቲክቶክ @fdretvtistitute