የክህሎት ኢትዮጵያ ተሳታፊዎች በቢዝነስ ዲዛይንና በእእምሮአዊ ንብረት ምዝገባ ላይ ያተኮረ ስልጠና እየወሰዱ ነው። ********ህዳር 19/2017 ዓ.ም*******
የክህሎት ኢትዮጵያ ሁለተኛው ዙር ተሳታፊዎች እየተሰጧቸው ካሉት የልል-ክህሎት ስልጠናዎች ውስጥ በቢዝነስ ዲዛይንና በእእምሮአዊ ንብረት ምዝገባ ላይ ያተኮረ ስልጠና በተለያየ ቡድን ሆነው እየወሰዱ ነው።
ቲክቶክ @fdretvtistitute