ኢንስቲትዩቱ ለጋምቤላ ክልል ሙያ ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎት የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
ኢንስቲትዩቱ ለጋምቤላ ክልል ሙያ ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎት የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።
**********የካቲት 18/2017*******
የኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ከድር የጋምቤላ ክልል ሙያ ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎትን ለማጠናከር የሚያስችል የአንድ ሚሊየን ብር ድጋፍ ለአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡቶንግ ኡጁሉ አስረክበዋል።
ዶ/ር ብሩክ አያይዘውም ኢንስቲትዩቱ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።