በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት በደረሰው አደጋ የተሰማንን ጥልቅ ሀዘን እየገለጽን ኢንስቲትዩታችን አደጋው ለደረሰባቸው ዜጎችና ቤተሰቦቻቸው መጽናናትን ይመኛል፡፡ July 24, 2024