አገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና አገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተናን በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለሚወስዱ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሐምሌ 7/2016 አቀባበል እየተደረገ ነው። ውድ ተፈታኞች በኢስቲትዩታችን መልካም ቆይታ እና መልካም ፈተና ይሁንላችሁ! ዌብሳይት http://www.ftveti.edu.et/ ፌስቡክ https://www.facebook.com/TVTI.EDU.ET ቴሌግራም https://t.me/fdretvtinstitute July 15, 2024